ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ግማሽ ደርዘን ግቦችን አስቆጥሮ ሲያሸንፍ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ነጥብ ጥሏል
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መሪነቱን አጠናክሯል የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ የ20ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ጨዋታዎች በዛሬው ዕለት በአበበ ቢቂላ ስታድየም ተደርገዋል። በቀዳማዊ የዕለቱ ጨዋታ ልደታ ክፍለ ከተማን የገጠመው ሀዋሳ ከተማ በስራ ይርዳው የ62ኛ ደቂቃ ግብ 1 ለ 0 አሸንፏል። ከ07:00 ጀምሮ በተደረገው ጨዋታ ደግሞ ለረጅም ሳምንታት ሊጉን ሲመራ…


















